News

መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት በአሶሳ ከተማ በዛሬው እለት ተመርቋል።

መጋቢት 23//2018 ዓ/ም አሶሳ፣ ‎ ‎በአሶሳ ከተማ አስተዳደር መሶብ የአንድ መረጃ ማእከል ክቡር ኘሬዝደንት አሻድሊ ሀሰንና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የአሶሳ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተገኙበት ተመርቋል። ‎ ‎ ‎በምረቃ መረሃ ግብር ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት ያስተላለፉት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አብዱልከሪም አብዱራሂም በአሶሳ ከተማ መሶብ የአንድ መረጃ ማእከል መጀመሩ የአገልግሎት ችግርን ለመቅረፍ፣ጊዜና ሃይል ለመቆጠብ፣አገልግሎት…

Read More

የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ሴክተር መስሪያ ቤቶች የህንፃ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው። ‎********

ሐሙስ ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም ‎ ‎ አሶሳ፣ ‎ ‎የአሶሳ ከተማ አስተዳደር የሴክተር መስሪያ ቤቶች የህንፃ ግንባታ በተያዘለት የጊዜ ገደብ አጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። ‎ ‎በ175,683,274 ብር እየተገነባ ያለው ህንፃው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የግንባታው ሳይት መሃንዲስ የሆኑት ኢንጅነር ዳዊት አመኑ ገልፀዋል። ‎ ‎ግራውንድ ፕላስ 5 (G+5) የሆነው ይህ ህንፃ…

Read More