በኮሪደር ልማት ውበቷ የደመቀው አሶሳ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው አሶሳ ከተማ ከጊዜ ወደ ጊዜ ውበቷ እየጨመረ፣ ለኑሮ እና ለሥራ ምቹ እየሆነች መጥታለች፡፡ የዚህ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ ከተማዋ ቀን እና ሌሊት እያከናወነችው ያለው የኮሪደር ልማት ኢኒሼቲቭ ነው፡፡ የኅብረ ሔራዊነት ምሳሌ እና የብሔር ብሔረሰቦች መናገሻ የሆነችው አሶሳ ከተማ፤ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቅርብ ርቀት ላይም ትገኛለች፡፡ በከተማዋ በመጀመሪያው ምዕራፍ 9.6…

Read More