News

በኮሪደር ልማት ውበቷ የደመቀው አሶሳ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና ከተማ የሆነቸው አሶሳ ከተማ ከጊዜ ወደ ጊዜ ውበቷ እየጨመረ፣ ለኑሮ እና ለሥራ ምቹ እየሆነች መጥታለች፡፡ የዚህ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ ከተማዋ ቀን እና ሌሊት እያከናወነችው ያለው የኮሪደር ልማት ኢኒሼቲቭ ነው፡፡ የኅብረ ሔራዊነት ምሳሌ እና የብሔር ብሔረሰቦች መናገሻ የሆነችው አሶሳ ከተማ፤ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቅርብ ርቀት ላይም ትገኛለች፡፡ በከተማዋ በመጀመሪያው ምዕራፍ 9.6…

Read More